image
image
image
image
image

በልደታ ክ/ከተማ የአገልግሎት አሰጣጡ ፈጣን እና ችግር ፈች እየሆነ ነው ሲሉ ተገልጋዮች ገለፁ

ሰኔ 7, 2018
በአስተዳደሩ በተቀናጀ የአንድ ማዕከል እና በተቋማት የሚሰጠው አገልግሎት ውጤታማ መሆኑንም ተገልጋዮች ገልፀዋል። በአስተዳደሩ አገልግሎት ፈልገው የመጡ ነዋሪዎች እንደተናገሩት በልደታ ክ/ከተማ እየተሰጠ ያለው አገልግሎት አሰጣጥ ፈጣን፣ ምልልስን የቀነሰ እና ችግር ፈች እየሆነ ነው ብለው ይህ አሰራር ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል በማለት ገልፀዋል። የአገልግሎት አሰጣጡ ተደራሸና የህብረተሰቡን ፍላጎት ያማከለ እየሆነ በመምጣቱ እጅግ ደስተኞች ነን ብለዋል ተገልጋዮች።

መልዕክትዎን ይላኩ